Telegram Group & Telegram Channel
እንዳፈጠጠች
"እኔ እምልሽ ምን አዲስ ነገር አለ እረሳሽኝ እኮ"አለ ቃል
"እንዴት ብዬ ልርሳህ ብረሳህማ በምን እድሌ"አለች
"ሔዋን አትቀልጂ"አለ ቃል
"እውነቱን ልነግረው እያሰብኩ ነው"አለች
"ቃል ደስ አለው የኔ ፍቅር እንኳንም የኔ ነሽ።"አለ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ምሳ ሰዐት ላይ ዮርዲ ሔዋንን ምሳ ሊጋብዛት ደመቀ ሬስቶራንት ቀጥሯት ቀድሞ እየጠበቃት ነው።
ሔዋን መጣችና ሰላም ብላው ተቀመጠች።ምሳ እየበሉ "እኔ እምልህ ዮርዳኖስ ከአንተ ሌላ ፍቅር ቢይዘኝ ምን ትሆናለህ?"አለች እየሳቀች
"ምንም አልሆንም ምክንያቱም ያ አይሆንማ"አለ ዮርዲ
"ቢሆንስ?"አለች
"ከሆነማ መርቄ እልል ብዬ ነው የምሸኝሽ ከእኔ የተሻለ አግኝተሽ ወይም መጀመሪያውኑ አታፈቅሪኝም ነበር ማለት ነው።"አለ
"አትቀልዳ" አለች ኮስተር ብላ
"እውነቴን ነው ልብሽ እኔ ጋር ሳይኖር በድንሽ አብሮኝ እንዲኖር አልፈልግም?"አለ ዮርዲ
አንጀቷ እንጥልጥል አለባት አሳዘናት እውነቱን እንዴት እንደምታሸክመው ጨንቋት ርዕስ ቀየረች።"ሀምሌ አስራ ሁለት ውድድር አለብህ አለች"ሔዋን
"እህ የምን ውድድር?"አለ ዮርዲ
"የወሰድኩትን የግጥም ደብተርህን ለውድድር አስገብተነው ወረዳ ወክሎ ለዞን እንዲወዳደር ተመርጧል"አለች
"አረ ደስ ይላል"አለ ዮርዲ የእውነት ደስ ብሎት
"ሁሉንም ዙሮች ያሸነፈ በኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ስፖንሰርነት ለህትመት ይበቃል ማለት ነው"ብላ ትልቅ የምስራች ነገረችው...


ይቀጥላል....

@Ethio_leboled #Share
❥❥________⚘_______❥❥



tg-me.com/yegna_mastawesha/32
Create:
Last Update:

እንዳፈጠጠች
"እኔ እምልሽ ምን አዲስ ነገር አለ እረሳሽኝ እኮ"አለ ቃል
"እንዴት ብዬ ልርሳህ ብረሳህማ በምን እድሌ"አለች
"ሔዋን አትቀልጂ"አለ ቃል
"እውነቱን ልነግረው እያሰብኩ ነው"አለች
"ቃል ደስ አለው የኔ ፍቅር እንኳንም የኔ ነሽ።"አለ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ምሳ ሰዐት ላይ ዮርዲ ሔዋንን ምሳ ሊጋብዛት ደመቀ ሬስቶራንት ቀጥሯት ቀድሞ እየጠበቃት ነው።
ሔዋን መጣችና ሰላም ብላው ተቀመጠች።ምሳ እየበሉ "እኔ እምልህ ዮርዳኖስ ከአንተ ሌላ ፍቅር ቢይዘኝ ምን ትሆናለህ?"አለች እየሳቀች
"ምንም አልሆንም ምክንያቱም ያ አይሆንማ"አለ ዮርዲ
"ቢሆንስ?"አለች
"ከሆነማ መርቄ እልል ብዬ ነው የምሸኝሽ ከእኔ የተሻለ አግኝተሽ ወይም መጀመሪያውኑ አታፈቅሪኝም ነበር ማለት ነው።"አለ
"አትቀልዳ" አለች ኮስተር ብላ
"እውነቴን ነው ልብሽ እኔ ጋር ሳይኖር በድንሽ አብሮኝ እንዲኖር አልፈልግም?"አለ ዮርዲ
አንጀቷ እንጥልጥል አለባት አሳዘናት እውነቱን እንዴት እንደምታሸክመው ጨንቋት ርዕስ ቀየረች።"ሀምሌ አስራ ሁለት ውድድር አለብህ አለች"ሔዋን
"እህ የምን ውድድር?"አለ ዮርዲ
"የወሰድኩትን የግጥም ደብተርህን ለውድድር አስገብተነው ወረዳ ወክሎ ለዞን እንዲወዳደር ተመርጧል"አለች
"አረ ደስ ይላል"አለ ዮርዲ የእውነት ደስ ብሎት
"ሁሉንም ዙሮች ያሸነፈ በኢፌዴሪ ባህልና ቱሪዝም ስፖንሰርነት ለህትመት ይበቃል ማለት ነው"ብላ ትልቅ የምስራች ነገረችው...


ይቀጥላል....

@Ethio_leboled #Share
❥❥________⚘_______❥❥

BY Ahadu picture


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/yegna_mastawesha/32

View MORE
Open in Telegram


Ahadu picture Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

What is Telegram?

Telegram’s stand out feature is its encryption scheme that keeps messages and media secure in transit. The scheme is known as MTProto and is based on 256-bit AES encryption, RSA encryption, and Diffie-Hellman key exchange. The result of this complicated and technical-sounding jargon? A messaging service that claims to keep your data safe.Why do we say claims? When dealing with security, you always want to leave room for scrutiny, and a few cryptography experts have criticized the system. Overall, any level of encryption is better than none, but a level of discretion should always be observed with any online connected system, even Telegram.

Ahadu picture from ar


Telegram Ahadu picture
FROM USA